1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ ድርቅና የቀይ መስቀል ማህበር እንቅስቃሴ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 4 2003

ምሥራቅ አፍሪቃን በመታው ድርቅ ሰበብ የምግብ እርዳታ የሚያሻውን ወደ 4.5 ሚሊዮን የሚጠጋ የኢትዮጵያ ህዝብ ለመርዳት በመንቀሳቀስ ላይ ከሚገኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች አንዱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ነው ።

ምስል፦ AP

ድርጅቱ አሁን የተከሰተው ድርቅ ሰለባ ለሆነው ህዝብ ለመድረስ ምን ያህል እንደተዘገጀ፤ ምን እንዳከናወነና በምን ዓይነት መንገድ ተጎጂዎችን በመርዳት ላይ እንደሆነ የማህበሩን የስራ ሃላፊዎች ያነጋገረው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW