የጠቅላይ ምኒሥትር ሐይለማርያም ደሳለኝ የምክር ቤት ውሎ
ሐሙስ፣ ጥር 4 2009ማስታወቂያ
የተወካዮች ምክር ቤት አባላትን ጥያቄዎችን ሲመልሱ ያረፈዱት ጠቅላይ ሚኒሥትሩ ዜጎች በአመራሮች ኃብትና ንብረት ላይ ትችት ማቅረብ የሚችልባቸው ተቋማትን አቅም የማጠናከር ሥራ ተጀምሯል ሲሉም ተጠምደዋል።ጠቅላይ ሚኒሥትር ኃይለማርያም በተጓተቱ ግንባታዎች፤ የውጭ ምንዛሪ እጥረት እና የወጣቶች ሥራ አጥነት ላይ ጥያቄዎች ቀርበውላቸው ምላሽ ሰጥተዋል። የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች መንግሥት ከንግግር ባለፈ ችግሮችን በተግባር ሊፈታ ይገባል ሲሉ ተችተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
እሸቴ በቀለ
አርያም ተክሌ