1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር ጋዜጣዊ መግለጫ፣

ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2001

የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ ትናንት ለውጭና ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች፣ በተለያዩ አገርና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ምስል AP Photo

በዚሁ መግለጫ፣ የሶማልያን ወቅታዊ ይዞታና የኢትዮጵያ ድርሻ በምን ዓይነት መንገድ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል አብራርተዋል። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ታደሰ እንግዳው ተገኝቶ ነበር።

ተክሌ የኋላ፣

ሒሩት መለሰ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW