የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር ጋዜጣዊ መግለጫ፣18 ሰኔ 2001ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2001የኢትዮጵያ ጠ/ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ፣ ትናንት ለውጭና ለአገር ውስጥ ጋዜጠኞች፣ በተለያዩ አገርና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AP Photoማስታወቂያበዚሁ መግለጫ፣ የሶማልያን ወቅታዊ ይዞታና የኢትዮጵያ ድርሻ በምን ዓይነት መንገድ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል አብራርተዋል። በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ታደሰ እንግዳው ተገኝቶ ነበር። ተክሌ የኋላ፣ ሒሩት መለሰ፣