1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ኤርትራን አስጠነቀቁ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 1 2007

በኤርትራ መንግሥት ተንኳሽነት ኢትዮጵያ በኤርትራ ላይ ርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ አስጠነቀቁ።

Äthiopien Ministerpräsident Hailemariam Desalegn
ምስል DW/Y. Gebireegziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ከተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸዉ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ የኤርትራ መንግሥት ኢትዮጵያን እና የጎረቤት ሃገራትን የማተራመስ ፖሊስዉን እስካልቀየረ ድረስ ለሕዝባችን ነግረንና አስፈቅደን ርምጃ እንወስዳለን ማለታቸዉን ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በላከልን ዘገባ ጠቅሷል። ምክር ቤቱ በትናንት ዉሎዉ በተጨማሪም የመጪዉ 2008ዓ,ም በጀት 23,3 ቢሊዮን እንዲሆን በሙሉ ድምፅ አፅድቋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW