1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ ጦር ወደ ሶማሊያ ገባ መባሉ

ሰኞ፣ ኅዳር 11 2004

በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች በጦርና በማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ታጅበው ወደ ደቡብና ማዕከላዊው ሶማሊያ መግባታቸውን የዜና ምንጮች እማኞችን በመጥቀስ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ወታደሮች በኪስማዮ -ከ 4 ዓመት በፊትምስል፦ picture-alliance/ dpa

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ትናንት ድንበር ተሻግሮ ሶማሊያ መግባቱን የዜና ምንጮች እየገለፁ ነው። በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች በጦርና በማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ታጅበው ወደ ደቡብና ማዕከላዊው ሶማሊያ መግባታቸውን ምንጮቹ እማኞችን በመጥቀስ አስታውቀዋል። የኢትዮጵያ መንግሥት ግን ዜናውን እስካሁን አስተባብሏል። ስለሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ ልደት አበበ ሞቃድሾ የሚገኘውን የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ሁሴን አዌይስ አነጋግራዋለች።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW