1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት እና ኮንፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት በዩናይትድ ስቴትስ

ቅዳሜ፣ ጥቅምት 27 2014

አንድነት ግንባር የተሰኘ የኢትዮጵያ አማፅያን ቡድኖች ጥምረት ተመሠረተ:: ትናንት ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ጥምረቱን የመሰረቱት ህወሓትን ጨምሮ የኢትዮጵያን መንግሥት የሚፋለሙ ዘጠኝ የአማፅያን ቡድኖች ናቸው::

UN I Krise in Tigray
ምስል፦ AP/picture alliance

በዩናይትድ ስቴትስ የዘጠኙ ፓርቲዎች ጥምረት

This browser does not support the audio element.

አንድነት ግንባር የተሰኘ የኢትዮጵያ አማፅያን ቡድኖች ጥምረት ተመሠረተ:: ትናንት ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ጥምረቱን የመሰረቱት ህወሓትን ጨምሮ የኢትዮጵያን መንግሥት የሚፋለሙ ዘጠኝ የአማፅያን ቡድኖች ናቸው:: ጥምረቱ በሰላማዊም ሆነ በጦርነት የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድን መንግስት ለማስወገድ እንደሚፋለሙ አንድ የጥምረቱ አባል ሲናገሩ፤ አስተያየታቸውን ለዶይቼ ቬለ የሰጡ አንድ የወቅታዊ ሁኔታ ተንታኝ ደግሞ ከጥቂቶች በቀር አብዛኞቹ ፓርቲዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ህዝባዊ መሰረት የላቸውም ብለዋል።

ታሪኩ ኃይሉ 

ታምራት ዲንሳ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW