የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ ከዕረፍት መልስ ሥራ መጀመር፣29 መስከረም 2004ሰኞ፣ መስከረም 29 2004የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልት ከሶስት ወራት የእረፍት ግዜ በኋላ ተመልሰዉ በዛሪዉ እለት ስራቸዉን ጀምረዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያየህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፊደሪሽን ምክር ቤት የሁለቱንም የስራ ዘመን በንግግር መርቀዉ የከፈቱት የአገሪቱ ፕሪዝደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ናቸዉ። የ ኢ ህ ዴ ሪ 4ኛው ዘመን የህዝብ ተወካዮችና የፌደሬሽን ም/ቤቶች 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዛሬ ከቀትር በኋላ መከፈቱን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ታደስ እንግዳዉ ተክሌ የኋላ ሸዋዪ ለገሰ