1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ ከዕረፍት መልስ ሥራ መጀመር፣

ሰኞ፣ መስከረም 29 2004

የኢትዮጵያ ፓርላማ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልት ከሶስት ወራት የእረፍት ግዜ በኋላ ተመልሰዉ በዛሪዉ እለት ስራቸዉን ጀምረዋል።

ምስል DW

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፊደሪሽን ምክር ቤት የሁለቱንም የስራ ዘመን በንግግር መርቀዉ የከፈቱት የአገሪቱ ፕሪዝደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ናቸዉ። የ ኢ ህ ዴ ሪ 4ኛው ዘመን የህዝብ ተወካዮችና የፌደሬሽን ም/ቤቶች 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዛሬ ከቀትር በኋላ መከፈቱን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

ታደስ እንግዳዉ

ተክሌ የኋላ
ሸዋዪ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW