የኢትዮጵያ ፖለቲካና የመድረክ ጥሪ
ዓርብ፣ ጥቅምት 5 2003ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ ባጭሩ) የታሰሩ ፖለቲከኞች በሙሉ እንዲፈቱና ብሔራዊ እርቅ እንዲወርድ ጠየቀ።መድረክ ከሚያስተናብራቸዉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአንዱ መሪ ወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ ከእስር ከተፈቱ ወዲሕ ለመጀመሪያ ጊዜ ዛሬ በጠራዉ ጋዜጣዊ ጉባኤ የሐገሪቱን ችግሮች ለማስወገድ መንግሥት ከተቃዋሚዎች ጋር እንዲደራደር ጠይቋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሰ