የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ውጥረት እና የመድረክ ጥሪ14 የካቲት 2008ሰኞ፣ የካቲት 14 2008በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚታየው ግጭት እየሰፋ መሄዱን የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በምሕፃሩ፣ የ መድረክ መሪዎች አስታወቁ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የሰው ህይወት እየጠፋ ላለበት ግጭት ከሕዝብ እና ከዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር በሚደረግ ምክክር መፍትሔ ሊፈለግለት እንደሚገባ የመድረክ መሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ