1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ውጥረት እና የመድረክ ጥሪ

ሰኞ፣ የካቲት 14 2008

በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚታየው ግጭት እየሰፋ መሄዱን የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፣ በምሕፃሩ፣ የ መድረክ መሪዎች አስታወቁ።

Äthiopien PK MEDREK und Blue party
ምስል DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

የሰው ህይወት እየጠፋ ላለበት ግጭት ከሕዝብ እና ከዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ጋር በሚደረግ ምክክር መፍትሔ ሊፈለግለት እንደሚገባ የመድረክ መሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW