የኢትዮጽያ ታላላቅ ታሪካዊ ቅርሶች
ረቡዕ፣ ሰኔ 13 1999ማስታወቂያ
ሌላዉ ህዝቦችዋ ያላቸዉ የአመጋገብ ባህል የማህበራዊ ኑሮ ወግ፣ የተለያዩ ቋንቋዎችዋ ሳይጠቀሱ አይታልፉም፣ የኢትዮጽያን ብልጽግና፣ የእድገት ሂደት፣ የህዝቦችዋን ማህበራዊ ኑሮ፣ የስልጣኔዋን እድገት ገላጩን ቅርሷን ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እየጠበቅን ነዉ ወይ? በእንግሊዝ ትራይባል ጋዘሪንግ ሎንደን፣ የተሰኘዉ ድርጅት ከአፍሪቃ ልዩ ልዩ አገሮች ያሰባሰባቸዉን ልዩ ዉበት ያላቸዉ ጥንታዊ ቁሳቁሶች በሚሊዮን በሚቆጠር የኢንግሊዝ ፓዉንድ በመሸጥ ላይ በመሆኑ ነዉ። ይህ ድርጅት የኢትዮጽያ ንብረቶች የሆኑ ዉብ የእንጨት ቅርሳቅርስ ባለቤት መሆኑን በይፋ በድህረ ገጹ በማዉጣት በማጫረት ላይ ይገኛል። የቱሪዝም መስብ የሆነዉ ቅርሳችን በአገራችን የህዝብ ንብረት ሆኖ እንዲቆይ ምን ያህል ቁጥጥር ይደረጋል? ዝርዝሩን አዜብ ታደሰ