የኢትዮጽያ የፊደራል ትራንስፖርት ሚኒስትር የመጓጓዣ ዋጋ መጨመሩ9 መስከረም 2004ማክሰኞ፣ መስከረም 9 2004የኢትዮጽያ የፊደራል ትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቅያ በመጓጓዣ ትራንስፖርት ላይ የዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ተገለጸ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያበሌላ በኩል በአዲስ አበባ የሚገኙ በርካታ የነዳጅ ማደያዎች የዋጋ ጭማሪ መደረጉ ከተሰማ በኋላ ቤንዚን የለንም ብለዉ ማደያቸዉን መዝጋታቸዉ ችግሩን ይበልጥ እንዳባባሰዉ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ይጠቁማል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘገባ ልኮልናል። ታደሰ እንግዳዉአዜብ ታደሰ ተክሌ የኋላ