1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ-ሱዳን የድንበር ዉዝግብ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 15 2013

የኢትዮጵያና የሱዳን ባለ ሥልጣናት ሁለቱን ሃገራት ለረጅም ዓመታት የሚያወዛግበውን የድንበር ግዛት ይገባኛል ጥያቄ ለማስወገድ ካርቱም ውስጥ ለሁለት ቀናት ያደረጉት የመጀመሪያ ዙር ድርድር በቀጠሮ አብቅቷል። ሁለቱ  መንግሥታት ባለፉት ሳምንታት የአንዱ ጦር ወይም ሚሊሺያ የሌላዉን ድንበር ተሻግሮ በሰዎች ላይ ጥቃት አድርሷል በማለት እየተካሰሱ ነው።

Karte Sudan Äthiopien EN

የኢትዮ-ሱዳን የድንበር ዉዝግብ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያና የሱዳን ባለ ሥልጣናት ሁለቱን ሃገራት ለረጅም ዓመታት የሚያወዛግበውን የድንበር ግዛት ይገባኛል ጥያቄ ለማስወገድ ካርቱም-ሱዳን ውስጥ ለሁለት ቀናት ያደረጉት የመጀመሪያ ዙር ድርድር በቀጠሮ አብቅቷል። ሁለቱ  መንግሥታት ባለፉት ሳምንታት የአንዱ ጦር ወይም ሚሊሺያ የሌላዉን ድንበር ተሻግሮ በሰዎች ላይ ጥቃት አድርሷል በማለት እየተካሰሱ ነው። ክስ ወቀሳዉ ከሁለቱ ሃገራት አልፎ የሌሎች መንግሥታት ፍላጎት ነፀብራቅ ሊሆን ይችላል የሚል አስተያየት እየተሠጠበት ነዉ።

ሰለሞን ሙጬ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW