1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ማካለል

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 11 2008

ኢትዮጵያ እና ሰሜን ሱዳንን የሚያዋስነዉ ሰፊ ድንበርን የማካለል ሥራ በቅርቡ እንደሚጀመር የሁለቱ ሃገራት ባለሥልጣናት በቅርቡ አስታውቀዋል።

Karte Äthiopien englisch

[No title]

This browser does not support the audio element.

የድንበር ማካለሉ ሒደት የኢትዮጵያን ጥቅም አያስጠብቅም በሚል በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተደጋጋሚ የተቃውሞ ድምጻቸውን አሰምተዋል። ኢትዮጵያውያኑ የተቃውሞ ፊርማ በማሰባሰብም ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን አስገብተዋል።የፊርማ ማሰባሰቡን ካከናወኑት ድርጅቶች መካከል የጎንደር ሕብረት የተባለው ድርጅት ተወካይን በማነጋገር የዋሽንግተኑ ወኪላችን ናትናኤል ወልዴ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ናትናኤል ወልዴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW