1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ ሱዳን ድንበር አካባቢ ውጥረት

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2013

ሰብላቸውና ንብረታቸው በሱዳን ታጣቂዎች መዘረፉንና መውደሙን የምዕራብ ጎንደር አርሶ አደሮች ተናገሩ። የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ «በአካባቢው በደረሰው ጥቃት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙንና ከ1ሺህ 700 በላይ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል» ብሏል፡፡

Grenze Äthiopien Sudan
ምስል፦ Alemnew Mekonnen/DW

«ከ1,700 በላይ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል»

This browser does not support the audio element.

ሰብላቸውና ንብረታቸው በሱዳን ታጣቂዎች መዘረፉንና መውደሙን የምዕራብ ጎንደር አርሶ አደሮች ተናገሩ። የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ «በአካባቢው በደረሰው ጥቃት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወድሟል፤ ከ1,700 በላይ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል» ብሏል፡፡ የሱዳን ኃይሎች ጥቃቱን የፈፀሙት በትግራይ ክልል የሕግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻ በተጀመረ በ2ኛው ቀን እንደሆነም ተገልጧል። አንድ ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል፣ ተቃጥሏል፣ ተዘርፏልም።

ዓለምነው መኮንን   

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW