1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ሱዳን ድንበር ውዝግብና አንድምታው

ሰኞ፣ ኅዳር 20 2014

ሱዳን የኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮቿን እንደገደሉ ገልጻለች ተብሎ መነገሩን የኢትዮጵያ መንግስት ውድቅ አደረገ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን እንዳሳወቀው ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር የገባችበትን የድንበር ውዝግብ አሁንም በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት አማራጮችን በመመልከት ላይ ትገኛለች፡፡

Karte Sudan Äthiopien EN

ሰርጎገብ በተባሉ አካላት ላይ እርምጃ ተወስዶአል

This browser does not support the audio element.

 

ሱዳን የኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮቿን እንደገደሉ ገልጻለች ተብሎ መነገሩን የኢትዮጵያ መንግስት ውድቅ አደረገ፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን እንዳሳወቀው ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር የገባችበትን የድንበር ውዝግብ አሁንም በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት አማራጮችን በመመልከት ላይ ትገኛለች፡፡ በመሆኑም ኢትዮጵያ በሱዳን ላይ የከፈተችው ተኩስ አለመኖሩን የገለጸው የኢትዮጵያ መንግስት በሱዳን በኩል የሚመጡበትን ሰርጎገብ ያሏቸው አካላትን ለመመከት ግን ግን እርምጃ መውሰዱን አሳውቋል፡፡

በጉዳይ ላይ ያነጋገርናቸው አንድ የፖለቲካ ተንታኝ በበኩላቸው ሂደቱ በውስጥ ቀውስ ላይ የተጠመደው የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጫና የማብዛት ሙከራያ ሊሆን እንደሚችል አመልክተዋል፡፡

ስዩም ጌቱ  

አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW