1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ-ቤልጂግ እግር ኳስ ቡድን

ረቡዕ፣ ነሐሴ 2 2010

እስካለፈዉ ዕሁድ ድረስ ለአራት ቀን የተካሄደዉ ድግሥት የዝግጅት መሳከር፤ መዝረክረክ እና መተራመስ የተፈጠረበት እንደነበር የበዓሉ ተሳታፊዎች እየተቹ ነዉ።

Belgien Atomium in Brüssel
ምስል፦ picture-alliance/dpa

(Beri Brussels) Ethio-Belgium Foot ball Team - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የዘንድሮዉ የኢትዮጵያዉያን አዉሮጳዉያን የስፖርት እና የባሕል ድግስ ባለፈዉ ሳምንት ሽቱትጋርት ደቡብ ምዕራብ ጀርመን ዉስጥ ተደርጓል። እስካለፈዉ ዕሁድ ድረስ ለአራት ቀን የተካሄደዉ ድግሥት የዝግጅት መሳከር፤ መዝረክረክ እና መተራመስ የተፈጠረበት እንደነበር የበዓሉ ተሳታፊዎች እየተቹ ነዉ። ይሁንና ዘንድሮም እንደከዚሕ ቀደሙ ሁሉ በተለያዩ ሐገራት በሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የተደራጁ የእግር ኳስ ቡድናት ያደረጉት ግጥሚያ የድግሱ ዋነኛ አካል ነበር። በግጥሚያዉ ከተካፋሉት ቡድናት አንዱ የነበረዉን የኢትዮ-ቤልጂግን የእግር ኳስ ታሪክ የብራስልሱ ወኪላችን ዳግማዊ ሲሳይ ያወጋናል።

ዳግማዊ ሲሳይ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

 

 

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW