የኢትዮ-ቴሌኮም አስተዳደር
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 24 2005ማስታወቂያ
መስሪያ ቤቱ ዛሬ በሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ የስራ ዉል ተሰጥቶት የቆየዉ የዉጭ ድርጅት በስልጠና፤ ስልቱን ዘመናዊ በማድግና አግልግሎት በማዳረስ ረገድ የሚጠበቅበትን በማከናወኑ ሊሸለም እንደሚገባዉ ማመልከቱን በስፍራዉ የተገኘዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ገልፆልናል። የቴኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎች ዛሬም የሚያነሷቸዉ ችግሮች መኖራቸዉን ድርጅቱ በማመንም ይሻሻላሉ የሚል ተስፋ ሰጥቷል። ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሞ ስለጋዜጣዊ መግለጫዉ ፍሬ ሃሳብና የተነሱ ጉዳዮችን እንዲገልፅልን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ