1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ-ኤርትራ ሥምምነት

ዓርብ፣ መስከረም 18 2011

አስተያየት ሰጪዎች እንደሚሉት ሁለቱ መሪዎች ባለፈዉ ሐምሌ አስመራ-ኤርትራ፤ ከጥቂት ሳምታት በፊት ደግሞ ጂዳሕ ሳዑዲ አረቢያ የተፈራረሙት ዉል ዝርዝር ይዘቱ ለሕዝብ ይፋ አልተደረገም በማለት ይተቻሉ

Äthiopien Begeisterter Empfang für Präsident Isaias an Adis Abeba
ምስል፦ Reuters/T. Negeri

(Beri.Brasuls) Ethio-Eritrea Agreement - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መሪዎች የተፈራረሙት የሠላም ሥምምነት 20 ዓመት ያስቆጠረዉን የሁለቱን ሐገራት ጦርነት እና ግጭት በማስወገዱ ከሁለቱ ሐገራት ሕዝብ አልፎ ዓለም አቀፍ ድጋፍ እና አድናቆት አትርፏል። ይሁንና አስተያየት ሰጪዎች እንደሚሉት ሁለቱ መሪዎች ባለፈዉ ሐምሌ አስመራ-ኤርትራ፤ ከጥቂት ሳምታት በፊት ደግሞ ጂዳሕ ሳዑዲ አረቢያ የተፈራረሙት ዉል ዝርዝር ይዘቱ ለሕዝብ ይፋ አልተደረገም በማለት ይተቻሉ። የሁለቱ ሐገራት ባለሥልጣናት ግን የሥምምነቱ ይዘት በተደጋጋሚ ጋዜጣዊ መግለጫ መብራራቱ እና በዓምደ መረብ መሰራጨቱን ይናገራሉ።

ዳግማዊ ሲሳይ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW