1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ወደቦች

ረቡዕ፣ ነሐሴ 30 2010

ፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ዩናይትድ ስቴትስ በበኩሏ ኤርትራ ባሕር ጠረፍ እግሯን ለመትከል ባለሥልጣናትዋ ከኤርትራ መሪዎች ጋር በድቅብ እየተነጋገሩ ነዉ።

Eritrea Küstenstadt Massawa
ምስል PETER MARTELL/AFP/Getty Images

(Beri.Eritrea) Eritrea and the super powers - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ 20 ዓመት ያስቆጠረ ጠብ እና ዉዝግባቸዉን ለማስወገድ ከተስማሙ ወዲሕ የኤርትራ ወደቦች የኃላን መንግስታትን ትኩረት እየሳቡ ነዉ።ሩሲያ በኤርትራ ወደቦች ላይ የሎጅስቲክ ማዕከል ማዕከል ለመገንባት እንደምትፈልግ ባለፈዉ ሳምንት አስታዉቃለች።የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት ዩናይትድ ስቴትስ በበኩሏ ኤርትራ ባሕር ጠረፍ እግሯን ለመትከል ባለሥልጣናትዋ ከኤርትራ መሪዎች ጋር በድቅብ እየተነጋገሩ ነዉ።የአካባቢዉ የአረብ ቱጃር ሐገራትም ከዚሕ ቀደም የነበራቸዉን ይዞታ እያጠናከሩ ነዉ።

 

መክብብ ሸዋ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ 

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW