1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ ኤርትራ የሰላም ስምምነት አንድምታ

ሰኞ፣ መስከረም 21 2011

የኢትዮ ኤርትራ የሰላም ስምምነት እና የሁለቱ ሃገራት የመልካም ንግኙነት ጅማሮ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚመኙት የሁለቱ ሃገራት ሕዝቦች ብቻ ሳይሆኑ ዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ጭምር ነው።

Äthiopien und Eritrea Frieden Logo
ምስል፦ DW/S. Fekade

የሰላም ስምምነቱ ተስፋ ፈንጥቋል

This browser does not support the audio element.

በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ሰላም መውረዱ ለሕዝቦቻቸው ከፈጠረው ደስታ እና ተስፋ በተጨማሪ ለአካባቢው በተለይም ለአፍሪቃ ቀንድ ሃገራት መረጋጋት እና ሰላም መሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚታመነው። ከተጠቀሰው የአፍሪቃ አካባቢ የሚመጡ የስደተኞችን ቁጥር በእጅጉ ይቀንሳል የሚል ተስፋም ያለ በመሆኑ የአውሮጳ ኅብረት ባለስልጣናት የሰላም ስምምነቱ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ያምናሉ። 

ገበያው ንጉሤv

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW