የኢትዮ ኤርትራ የሰላም ስምምነት አንድምታ
ሰኞ፣ መስከረም 21 2011![Äthiopien und Eritrea Frieden Logo](https://static.dw.com/image/44769257_800.webp)
ማስታወቂያ
በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ሰላም መውረዱ ለሕዝቦቻቸው ከፈጠረው ደስታ እና ተስፋ በተጨማሪ ለአካባቢው በተለይም ለአፍሪቃ ቀንድ ሃገራት መረጋጋት እና ሰላም መሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚታመነው። ከተጠቀሰው የአፍሪቃ አካባቢ የሚመጡ የስደተኞችን ቁጥር በእጅጉ ይቀንሳል የሚል ተስፋም ያለ በመሆኑ የአውሮጳ ኅብረት ባለስልጣናት የሰላም ስምምነቱ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ያምናሉ።
ገበያው ንጉሤv
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ