1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ ኤርትራ የካሳ ኮሚሽን ብይን እና የኢትዮጵያ መንግስትና የህዝብ አስተያየት

ሐሙስ፣ ነሐሴ 14 2001

የኢትዮ-ኤርትራ የካሳ ኮሚሽን ሰሞኑን የተሰጠዉን ብይን በሚመለከት ለኢትዮጽያ የተሰጠዉ የካሳ ብይን እጅግ አነስተኛ መሆኑን የገለጸዉ የኢትዮጽያ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሚ/ር ዉሳኔዉን መንግስት በሂደት እንደሚያጠናዉ ዛሪ በሰጠዉ መግለጫ አስታዉቋል።

ምስል AP GraphicsBank/DW

አስተያየት ሰጭወች በበኩላቸዉ ዉሳኔዉ ኤርትራን በወራሪነት መፈረጁን አወድሰዉ፣ ኢትዮጽያ ከወረራዉ በፊት በአሰብ እና በምጽዋ ወደቦች የነበራትን እጅግ ከፍተኛ ሃብት ግንዛቤ ዉስጥ ያላስገባ መሆኑ እንዳሳዘናቸዉ ገልጸዋል።

ታደሰ እንግዳዉ/አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW