1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን

ዓርብ፣ ግንቦት 4 2009

ከጎርጎሪዮሳዊዉ 1998 እስከ 2000ዓ,ም በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል የተካሄደዉን ደም አፋሳሽ ጦርነት በገታዉ የአልጀርሱ የሰላም ስምምነት መሠረት የተቋቋመዉ የድንበር ኮሚሽን፤ በአወዛጋቢዉ የድንበር ጉዳይ ላይ ብይን ከሰጠ ባለፈዉ ሚያዝያ 15 ዓመት ሞላዉ ።

Karte Eritrea Äthiopien
ምስል፦ AP Graphics/DW

MMT-Beri. Brüssel (EU on Ethio-Eritrea boundary commission decision) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 የአዉሮጳ ኅብረት የዉጭ ጉዳይ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞጎሪኒ የሁለቱ ሃገራት የድንበር ዉዝግብ ዉሳኔ እስካሁን ተግባራዊ ያለመሆን ያስከተለዉን ችግር እና የፈጠረዉን ስጋት በመግለጽ ሁለቱም ሃገራት በአልጀርሱ የሰላም ስምምነት መሠረት የድንበር ኮሚሽኑን ዉሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርጉ የሚያሳስብ መግለጫ በቅርቡ ይፋ አድርገዋል። ከብራስልስ ገበያዉ ንጉሤ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW