የኢትዮ ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን
ዓርብ፣ ግንቦት 4 2009![Karte Eritrea Äthiopien](https://static.dw.com/image/1833416_800.webp)
ማስታወቂያ
የአዉሮጳ ኅብረት የዉጭ ጉዳይ ኃላፊ ፌዴሪካ ሞጎሪኒ የሁለቱ ሃገራት የድንበር ዉዝግብ ዉሳኔ እስካሁን ተግባራዊ ያለመሆን ያስከተለዉን ችግር እና የፈጠረዉን ስጋት በመግለጽ ሁለቱም ሃገራት በአልጀርሱ የሰላም ስምምነት መሠረት የድንበር ኮሚሽኑን ዉሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርጉ የሚያሳስብ መግለጫ በቅርቡ ይፋ አድርገዋል። ከብራስልስ ገበያዉ ንጉሤ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ