1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ኤርትራ ግንኙነት እና የአዉሮጳ ሕብረት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 2010

የኤርትራ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ የተፈራረሙትን ሥምምነት እንደሚደግፍ የአዉሮጳ ሕብረት እስታወቀ።የሕብረቱ ቃል አቀባይ እንዳታወቁት ሕብረታቸዉ የሁለቱ ሐገራት ሠላማዊ ግንኙነት እንዲጠናከር የሚችለዉን ሁሉ ያደርጋል

Symbolbild EU Flaggen
ምስል AFP/Getty Images/Y. Herman

(Beri.Brussel) EU reax on Ethio-Eritria - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

     

የኤርትራ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ የተፈራረሙትን ሥምምነት እንደሚደግፍ የአዉሮጳ ሕብረት እስታወቀ።የሕብረቱ ቃል አቀባይ እንዳታወቁት ሕብረታቸዉ የሁለቱ ሐገራት ሠላማዊ ግንኙነት እንዲጠናከር የሚችለዉን ሁሉ ያደርጋል።ሁለቱ መሪዎች የተፈራረሙት ሥምምነት 20 ዓመት የሞላዉን ጦርነት እና በጠብ መፈላለግ ማብቃቱን ያበሰረ ነዉ። 

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW