1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ ኬንያ የኤልክትሪክ መሥመር ዝርጋታ፤

ዓርብ፣ ሐምሌ 29 2008

የኢትዮጵያ እና ኬንያ የጋራ የኤሌክትሪክ መሥመር ዝርጋታ ሥራ በይፋ ተመርቆ መጀመሩን ዘገባዎች ያመለክታሉ። አንድ ሺህ 45 ኪሌ ሜትር እንደሚሸፍን የተገለጸዉ የኤሌክትሪክ መሥመር 2 ሺህ ሜጋ ዋት ኃይል የመሸከም አቅም እንዳለዉ ተገልጿል።

Chhatisgarh, Kernkraftwerk
ምስል DW

[No title]

This browser does not support the audio element.

ከዚህ ዉስጥም 600 ኪሎ ሜትሩ በኬንያ ግዛት ቀሪዉ 445 ደግሞ በኢትዮጵያ ግዛት ዉስጥ የሚዘረጋ ነዉ። ፕሮጀክቱም እስከ መጪዉ ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት 2018 ድረስ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። ናይሮቢ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ፋሲል ግርማ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW