1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ ኬንያ የድንበር ሰላም ውይይት መድረክ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 11 2011

በኢትዮጵያ እና ኬንያ ወሰነተኛ ግዛቶች ሰላምን ለማስፈን ባለጉዳይ አካላትን ያሰባሰበው ቃጣናዊ የውይይት መድረክ ተጠናቀቀ። አካባቢያዊ በተለይም በኬንያ እና ኢትዮጵያ የድንበር ግዛቶች ሰላምን ለማስፈን ያለመው የውይይት መድረክ በስፍራው የሚኖሩ ወገኖችን ለግጭት የሚዳርጉ መሠረታዊ ጉዳዮችን በማንሳት ለማሳየት ሞክሯል።

Karte Sodo Ethiopia ENG

የሰላም ውይይት መድረኩ ለሁለት ቀናት ተካሂዷል

This browser does not support the audio element.

ሁለት ቀናት በዘለቀው የውይይት መድረክ በኢትዮጵያ እና ኬንያ ድንበር አካባቢ የሚነሱ ግጭቶችን ለመፍታት የተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት UNDP፣ የአውሮጳ ኅብረት፤ እንዲሁም የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ኢጋድ፤ በተጨማሪም ጉዳዩ የሚመለከታቸው የኢትዮጵያ እና የኬንያ መንግሥታት ባለስልጣናት በመድረኩ በመገኘት ሃሳባቸውን አቅርበዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW