1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢንጂኔር ኃይሉ ሻዉል

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 1 2009

ባለፈዉ ሳምንት ያረፉት ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ተቃዋሚ ፖለቲከኛ የኢንጅነር ኃይሉ ሻውል ግብዓተ መሬት ዛሬ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈፀመ። ረዘም ላለ ጊዜ የጤና ችግር ያጋጠማቸዉ ኢንጅነር ኃይሉ ሻውል ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት በህክምና ሲረዱ በቆዩበት በታይላንድ ነበር ። 

Äthiopien Beerdigung Hailu Shawl, Oppositionsführer, in Addis Abeba
ምስል Elias Geberu

Q&A Beerdigung des langjährigen Oppositionsführers Hailu Shawl, - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ኢንጅነር ኃይሉ የቅንጅት ለአንድነት እና ለዴሞክራሲ ድርጅት እና ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ መሥራቾች እና መሪዎች አንዱ ነበሩ። ከዚያም ቀደም ሲል በፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ የተመሰረተው የመላው አማራ ድርጅት ምክትል ፕሬዝዳናት እና ፕሬዝዳንትም ሆነው አገልግለዋል።  እዚህ ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት ሥርዓተ ቀብሩ ላይ የተገኙትን የቅንጅት የዉጭ ግንኙነት ኃላፊ የነበሩትን  ዶክተር ያዕቆብ ኃይለማርያምን እና ወኪላችንን ዩኃንስ ገብረ እግዚአብጌርን በስልክ አነጋግሪያቸዉ ነበር።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW