1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢዴፓ አቤቱታና የምርጫ ቦርድ መልስ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 10 2002

ከአምስት ቀናት በኋላ ግንቦት አስራ አምስት ቀን 2002 ዓም በኢትዮጵያ በሚደረገው ሀገር አቀፍ ምርጫ በተወዳዳሪነት ከቀረቡት የተቃውሞ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ከመንግስት በኩል አሁንም መሰናክሎች እየገጠሙት መሆኑን በማመልከት ለምርጫ ቦርድ አቤቱታ አቀረበ።

ምስል AP

ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ስለቀረበው አቤቱታ የኢዴፓን ሊቀመንበር አቶ ልደቱ አያሌውን እና የምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ መሀመድ አብዱራህማንን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW