1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ

እሑድ፣ ሰኔ 18 2009

1438ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስታዲየም እና በአካባቢዎቹ በሚገኙ አውራጎዳናዎች በደስታ እና በድምቀት ተከብሯል።

Äthiopien Fastenbrechen Id-Al-Fatir
ምስል DW/G. Tedla HG

Ber. A.A (1438 Ijjri Fasting End/ Addis Abeba) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

1438ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ ስታዲየም እና በአካባቢዎቹ በሚገኙ አውራጎዳናዎች በደስታ እና በድምቀት ተከብሯል። በአዲስ አበባ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ መሐመድ አህመድ ሻፊ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ንግግር አሠምተዋል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የበዓሉን አከባበር በሥፍራው ተገኝቶ በመቃኘት ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW