የኢድ አል ፈጥር በዓል አከባበር
ሐሙስ፣ ነሐሴ 2 2005ማስታወቂያ
በዚሁ ወቅትም ብዙዎች ከስቴድየም ውጭ ተቃውሞአቸውን በከፍተኛ ድምፅ ያሰሙ እንደነበር እና በሌሎች አካባቢዎችም ከበዓሉ በኋላ በምዕመናኑ እና በፀጥታ አሰከባሪዎች መካከል ከፍተኛ ግጭት እንደታየ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ አመልክቶዋል።
ሌላው ወኪላችን ዮሀንስ ገብረእግዚአብሄር በስቴድየም በኩል አድርጎ መርካቶ ወደሚገኘው አንዋር መስጊድ እና ፒያሳ ወደላው የቤኒን መስጊድ በመሄድ ስለ በዓሉ አከባበር እና ተቃውሞ ስለመኖር አለመኖሩ ለማየት ሞክሮ ነበር። በነዚህ ስፍራዎች ስላየው ሸዋዬ ለገሰ በስልክ ጠይቃው ነበር።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ