የ«ኢጋድ»እና የ«ኤስ ፒ ኤል ኤም» ውይይት
ማክሰኞ፣ ግንቦት 5 2006ማስታወቂያ
11ዱ የደቡብ ሱዳን ሕዝብ ነፃ አውጪ ንቅናቄ፣ «ኤስ ፒ ኤል ኤም » አመራር አባላት ፣ ካለፈው ታህሳስ ወር ወዲህ በፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር መንግሥት ጦር እና በቀድሞው ምክትላቸው ሪየክ ማቸር ሚሊሺያዎች መካከል ፣ ምንም እንኳን መሪዎቹ ሰሞኑን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢፈርሙም አሁንም በቀጠለው ውጊያ ላይ እጃቸው እንዳለበት አደራዳሪው አምባሳደር መሥፍን በመግለጽ ፣ እነሱ የሚሰጡት ሀሳብ ለአጠቃላዩ የሰላም ድርድር አስተዋፅዖ እንደሚኖረው አስረድተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ