1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢጋድ ዉሳኔ፥ የጋዜጠኞች መብትና ኤርትራ

ዓርብ፣ ጥቅምት 21 2001

ዉሳኔዉ የሶማሊያን ሉዓላዊነትና እንደ ሐገር የመቆም ተስፋ የሚገድል ነዉ

ኤርትራምስል AP Graphics/DW

31 10 08


የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን ኢጋድ መሪዎች በቅርቡ ሥለሶማሊያ ሰላም ናይሮቢ-ኬንያ ያሳለፉትን ዉሳኔ ኤርትራ አጣጥላ ነቀፈችዉ።የኤርትራዉ ተጠባባቂ ማስታወቂያ ሚንስትር አቶ አሊ አብዶ እንዳሉት የኢጋድ ዉሳኔ የሶማሊያ የርስ በርስ ጦርነት ለማቀጣጠል በየጊዜዉ የሚፈዳ ቦምብ ነዉ።የኤርትራ ለአሸባሪዎች ጥገኝነት ትሰጣለች የሚለዉን ዉንጀለና የጋዜጠኞችን መብት ትረግጣለች የሚለዉን ዉንጀላም አቶ አሊ ተቃዉመዉታል።አቶ አሊን ነጋሽ መሐመድ አነጋግሯቸዉ ነበር።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW