1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢጋድ ጉባኤና ሶማሊያ

ዓርብ፣ ኅዳር 15 2004

የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት IGAD አባል አገራት መሪዎች አዲስ አበባ ላይ ዛሬ ባካሄዱት ጉባኤ የሶማሊያን ጉዳይ አንስተዉ መክረዋል።

ምስል፦ DW /Maya Dreyer

አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ከቦታዉ እንደዘገበዉ፤ መሪዎቹ ሶማሊያ ዉስጥ ኬንያ፤ የአፍሪቃ ኅብረት እና የሶማሊያ መንግስት ወታደሮች በአሸባብ ላይ በሚያካሂዱት ዉጊያ ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድትሰጥ ጠይቀዋል። የኢትዮጵያ ወታደሮች ድንበር አልፈዉ ወደሶማሊያ ገብተዋል የሚሉ ዘገባዎች ቀደም ብለዉ ቢሰሙም አዲስ አበባ ዘገባዉን አስተባብላለች።

ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW