የኢጣልያ ብሔራዊ ቡድን ሽንፈትና ስንብት
ረቡዕ፣ ሰኔ 18 2006ማስታወቂያ
ሽንፈት ከሽፎበት ከዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ውድድር ኢንግላድን አጅቦ ተሰናብቷል። የኢጣልያ ብሔራዊ ቡድን ከብራዚል ቀጥሎ በዛ ላለ ጊዜ (4 ጊዜ) የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ባለቤት ይሁን እንጂ፤ እ ጎ አ በ 1950,1954, 1962,1966,1974 እንዲሁም ከ 4 ዓመት በፊት በ 2010 በመጀመሪያ ዙር ላይ የተሰናበተ ቡድን ነው። ዘንድሮም ይኸው መጥፎ ዕጣ ገጥሞታል። በኢጣልያ ፣ እግር ኳስ አፍቃሪው ሕዝብ ምን ይሆን የተሰማው? የሮማውን ዘጋቢአችንን ተክለ እግዚአ ገብረ-የሱስን በስልክ ጠይቄው ነበር።
ተኽለዝጊ ገ/የሱስ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ