የኤሌክትሪክ ራሽንና ተስፋ15 ሰኔ 2001ሰኞ፣ ሰኔ 15 2001በኢትዮጵያ የገጠመዉ የኃይል እጥረት ያመጣዉ የኤልክትሪክ ፈረቃ በስራቸዉ ላይ ባስከተለዉ ጫና አንዳንድ ባለድርጅቶች ስራቸዉ እንደተስተጓጎለ ይናገራሉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance / dpaማስታወቂያ መንግስት ኃይል ቆጣቢ የሆኑ አምፖሎችን የማከፋፈል እቅድ እንዳለዉ በመግለፅ የተከሰተዉ ችግር የሚቀረፍበት ወቅት ሩቅ እንደማይሆን እየገለፀ ነዉ። ጌታቸዉ ተድላ/ሸዋዬ ለገሠ ሂሩት መለሰ