የኤሌክትሪክ ቦንድ ሽያጭ17 ታኅሣሥ 2001ዓርብ፣ ታኅሣሥ 17 2001የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽን የቦንድ ሽያጭ መጀመሩን አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምክር ቤትምስል APማስታወቂያርምጃዉ ያቀደዉን የኮረንቲ አገልግሎት በየገጠሩ የማስፋፋት ተግባር የሚያግዝ እንደሚሆን ተገልጿል። ሽያጩ አገር ዉስጥም ሆነ ዉጪ ለሚገኙ ኢትዮጵያዉያንና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ክፍት ነዉ።