1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኤርትራ ከማትተባባር መዝገብ ተሰረዘች

ዓርብ፣ ግንቦት 23 2011

በዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ጉዳይ ባለስልጣናት እንደሚሉት ኤርትራ እንደ አሜሪካ «ጠላት» ከተፈረጀችበት መዝገብ የተሰረዘችዉ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከጎረቤቶቿ ጋር ሠላም በማዉረዷ ነዉ

Symbolbild USA Außenministerium Logo Siegel
ምስል፦ AP

ኤርትራ ለፀረ-ሽብር ከማይተባበሩ ዝርዝር ተሰረዘች

This browser does not support the audio element.


ዩናይትድ ስቴትስ በፀረ-ሽብር ዘመቻ «የማይተባበሩ» ከምትላቸዉ መንግስታት ዝርዝር ዉስጥ ኤርትራን በያዝነዉ ሳምንት ሰርዛለች።በዩናይትድ ስቴትስ ዉጪ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ጉዳይ ባለስልጣናት እንደሚሉት ኤርትራ እንደ አሜሪካ «ጠላት» ከተፈረጀችበት መዝገብ የተሰረዘችዉ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከጎረቤቶቿ ጋር ሠላም በማዉረዷ ነዉ።በኤርትራ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲመሰረት እጥራለሁ የሚለዉ አንድ የኤርትራዉያን ዲያስፖራ ማሕበር ግን የአሜሪካ ዉሳኔም ሆነ በኤርትራ ላይ ተጥሎ የበረዉ ማዕቀብ መነሳት ለኤርትራ ሕዝብ የሚጠቅመዉ የለም ባይ ነዉ።

 መክብብ ሸዋ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW