1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራና የጀርመን ግንኙነት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 23 2001

በኤርትራ የጀርመን አምባሳደር ሚስተር ክላውስ ፔተር በኤርትራና በአውሮጳ ህብረት፡ በኤርትራና በጀርመን መካከል ላለፉት ሁለት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የፖለቲካው ውይይት አሁን እንደገና መጀመሩን ለዶይቸ ቬለ ገለጹ።

የአስመራ ከተማ
የአስመራ ከተማምስል picture-alliance/ dpa

አምባሰደር ክላውስ ፔተር እንዳስታወቁት፡ በጋራው ውይይት ከሚነሱት ጉዳዮች መካከል እስካሁን መፍትሄ ያላገኘው የኢትዮ ኤርትራ ድንበር ውዝግብ፡ የሁለቱ ሀገሮች የኤኮኖሚ ትብብር እንደገና የሚነቃቃበት ጥረት ይገኙባቸዋል። ጎይትኦም ቢሆን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW