1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራና የጀቡቲ ስምምነትና ዩናይትድ ስቴትስ

ዓርብ፣ ሰኔ 18 2002

ኤርትራና ጅቡቲ ደም ያፋሰሰዉን የድንበር ዉዝግብ ለማስወገድ በቀጠር ሸምጋይነት የዛሬ ሃያ-ቀን ግድም የሠላም ዉል ተፈራርመዋል

የኤርትራ ወታደሮችምስል AP

ኤርትራና ጁቢቲ የድንበር ግዛት ይገባኛል ዉዝግባቸዉን ለማስወገድ ያደረጉትን የሠላም ስምምነት ዩናይትድ ስቴትስ እንደምትደግፈዉ አስታወቀች።በአሥመራ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ እንዳስታወቀዉ ሥምምነቱ ለአካባቢዉ ሠላም ጠቃሚ ነዉ።ኤርትራና ጅቡቲ ደም ያፋሰሰዉን የድንበር ዉዝግብ ለማስወገድ በቀጠር ሸምጋይነት የዛሬ ሃያ-ቀን ግድም የሠላም ዉል ተፈራርመዋል። የአስመራዉ ወኪላችን ጎይቶም ቢሆን ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ጎይቶም ቢሆን

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW