የኤርትራውያን ሰልፍ እና ጥያቄ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 22 2011![Frankfurt Demonstration Eritrea](https://static.dw.com/image/46123535_800.webp)
ማስታወቂያ
በጀርመን ሀገር ነዋሪዎች መሆናቸውን የገለጹት ኤርትራውያን ሰልፋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ለመቃወም ሳይሆን የሀገራቸው ሕዝብ ከኤርትራ ፕሬዝደንት ጋር ያደረጓቸውን ስምምነቶችም ምንነት ማወቅ እንደሚፈልግ ለማሳሰብ እንደሆነ አመልክተዋል። ሕዝብ ያልተሳተፈበት ማንኛውም ስምምነትም ውጤት ሊኖረው እንደማይችል ያሳሰቡት ሰልፉን ያደረጉት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዉያን በኤርትራ የታሰሩ እንዲፈቱ፤ የመናገር ነጻነት እንዲኖር እና ፍትህ እንዲመጣም ጠይቀዋል። በቦታው የተገኘችው የፓሪሷ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ አስተያየታቸውን አሰባስባ ልካልናለች።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ