1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራውያን ስደተኞች ቅሬታ

ዓርብ፣ ጥቅምት 20 2013

ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ  የገቡ  ኤርትራውያን  ተሰዳጆች  ወደ  ስደተኞች  መጠለያ  ጣብያዎች እንዳይገቡ  በመከልከላቸው  ችግር  ላይ  ወድቀናል እያሉ ነው። ተሰዳጆቹ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት መጠለያ ጣቢያዎቹ የሚቀበሉት ኤርትራ ውስጥ በውትድራና ያገለገሉ እና የመንግሥት ሠራተኞች የነበሩትን  ብቻ ነው።

Äthiopien Mekele Situation der Eritrea-Flüchtlinge
ምስል DW/James Jeffrey

«መጠለያ ጣቢያ የሚገቡት ወታደርና የመንግሥት ሠራተኛ የነበሩ ናቸው»

This browser does not support the audio element.

ድንበር ተሻግረው ወደ ኢትዮጵያ  የገቡ  ኤርትራውያን  ተሰዳጆች  ወደ  ስደተኞች  መጠለያ  ጣብያዎች እንዳይገቡ  በመከልከላቸው  ችግር  ላይ  ወድቀናል እያሉ ነው። ተሰዳጆቹ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት መጠለያ ጣቢያዎቹ የሚቀበሉት ኤርትራ ውስጥ በውትድራና ያገለገሉ እና የመንግሥት ሠራተኞች የነበሩትን  ብቻ ነው።  በዚህም ምክንያት ኢትዮጵያ  ውስጥ የሚገኙ  ሌሎቹ የኤርትራ  ስደተኞች  አሁን ላይ በኢትዮጵያ  ድንበር  ከተሞች  በአስቸጋሪ  ሁኔታ  ላይ  እንደሚገኙም ገልጸዋል። ከመቀሌ ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ ዘገባ አለው።

ሚሊየን ኃይለ ሥላሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW