የኤርትራውያን የተቃውሞ ሰልፍ በዋሽንግተን
ማክሰኞ፣ የካቲት 16 2002ማስታወቂያ
የተቃውሞ ሰልፈኞቹ የማዕቀቡ ጠንሳሽ አሜሪካ ናት ሲሉ ከሰዋል ። በሌላም በኩል መቀመጫውን ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው የዓለም ዓቀፍ ኤርትራውያን ወጣቶች ማሀበር የኤርትራ መንግስት ችግሮቹን ከመፍታት ይልቅ በሌሎች ላይ ማሳበብ ይመርጣል ሲል ወቅሶ የመንግስታቱን ድርጅት ውሳኔ የአሜሪካን ውሳኔ ማለት አግባብ አይደለም ብሏል ዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን ልኮልናል ። አበበ ፈለቀ ሂሩት መለሰ አርያም ተክሌ