1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኤርትራውያን ጉባኤ በብራስልስ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 8 2011

ኤርትራ እና ኢትዮጵያ እርቀ ሰላም ካወረዱም በኋላ የኤርትራ ወጣቶች ስደት አለመቆሙ ተገለጸ። ይህ የተነገረው ብራስልስ ላይ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ እና ዓርብ «የአፍሪቃ ቀንድ ሰላም እና የኤርትራ ሕዝብ የወደፊት ደህንነት» በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስብሰባ ላይ ነው።

Eritrea Straßenszene in Asmara
ምስል፦ Reuters/T. Mukoya

«ዛሬም የተሰዳጆች ቁጥር አልቀነሰም»

This browser does not support the audio element.

የስብሰባው አዘጋጆች የአውሮጳ የውጭ ፖሊሲ አማካሪዎች የሚባል መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት እና ሌሎች የተለያዩ የኤርትራውያን ስብስቦች ናቸው ተብሏል።  ከኬንያ፣ ከኢትዮጵያ፣ ከእስራኤል ከካናዳ እና ከበርካታ የአውሮጳ አገሮች የመጡ ኤርትራውያን ምሁራን እና ባለሙያዎች እንዲሁም የሃይማኖት አባቶችም በስብሰባው ላይ ተገኝተዋል። ከብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሤ ዘገባ ልኮልናል።  

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW