1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኤርትራ አፋር ፓርቲዎች ጥሪ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 26 2010

እነዚሁ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ መዋሃዳቸውን ያሳወቁት የኤርትራ መንግሥት ተቃዋሚ የአፋር ፓርቲዎች የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የሰላም ድርድር በተለይ የአሰብን ጉዳይ የሚመለከተው ንግግር የኤርትራ አፋሮችን እንዲያካትት ጠይቀዋል።

Eritreische Afar Kongress in Skandinavien - Logo EANC
ምስል፦ EANC

የኤርትራ አፋር ፓርቲዎች ጥሪ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መንግስታት ግንኙነታቸውን ለማሻሻል እንቅስቃሴዎችን በጀመሩበት በአሁኑ ወቀት በውጪ ሐገራት የሚኖሩ የኤርትራ አፋር ህዝብን እንወክላለን ያሉ ፓርቲዎች ለሁለቱ ሀገራት ጥሪ አቀረቡ። እነዚሁ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ መዋሃዳቸውን ያሳወቁት የኤርትራ መንግሥት ተቃዋሚ የአፋር ፓርቲዎች የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የሰላም ድርድር በተለይ የአሰብን ጉዳይ የሚመለከተው ንግግር የኤርትራ አፋሮችን እንዲያካትት ጠይቀዋል።
አሚር አማን 
ኂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW