የኤርትራ አፋር ፓርቲዎች ጥሪ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 26 2010![Eritreische Afar Kongress in Skandinavien - Logo EANC](https://static.dw.com/image/44505254_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ እና የኤርትራ መንግስታት ግንኙነታቸውን ለማሻሻል እንቅስቃሴዎችን በጀመሩበት በአሁኑ ወቀት በውጪ ሐገራት የሚኖሩ የኤርትራ አፋር ህዝብን እንወክላለን ያሉ ፓርቲዎች ለሁለቱ ሀገራት ጥሪ አቀረቡ። እነዚሁ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ መዋሃዳቸውን ያሳወቁት የኤርትራ መንግሥት ተቃዋሚ የአፋር ፓርቲዎች የኢትዮጵያ እና የኤርትራ የሰላም ድርድር በተለይ የአሰብን ጉዳይ የሚመለከተው ንግግር የኤርትራ አፋሮችን እንዲያካትት ጠይቀዋል።
አሚር አማን
ኂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ