1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ ስደተኞች በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 16 2001

ስደተኞቹን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ባለሥልጣናት፤ ዲፕሎማቶችና የርዳታ ድርጅት ተወካዮች ጎብኝተዋቸዉ ነበር።

አዋሳኙ ድንበርምስል AP

የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦርነት ከተደረገ ወዲሕ በሺ የሚቆጠሩ ኤርትራዉያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነዉ።ባለፈዉ ቅዳሜ የተከበረዉን የአለም ስደተኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተጉዞ የነበረዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ እንደዘገበዉ ማይ-አይኒ በተባለዉ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ብቻ ከአስር-ሺሕ በላይ ኤርትራዉያን ስደተኞች ተጠልለዋል።ስደተኞቹን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ባለሥልጣናት፤ ዲፕሎማቶችና የርዳታ ድርጅት ተወካዮች ጎብኝተዋቸዉ ነበር።

ጌታቸዉ ተድላ/ነጋሽ መሐመድ/ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW