የኤርትራ እስረኞች ይዞታ እና የተመድ
ሰኞ፣ መስከረም 9 2009![Eritrea Hauptstadt Asmara Panorama](https://static.dw.com/image/19087637_800.webp)
ማስታወቂያ
የኤርትራ መንግሥት ከ15 ዓመታት በፊት ያለ ፍርድ ያሠራቸዉን ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት እና ጋዜጠኞችን በተመለከተ በአስቸኳይ መረጃ ይፋ እንዲያደርግ የተመ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት ጠየቀ። ላለፉት 15 ዓመታት እስረኞቹ ያሉበት ሁኔታ አለመታወቁና በቤተሰቦቻቸዉም እንዲጎበኙ አለመደረጉ መሠረታዊ የሰዉ ልጆችን መብት የሚጥስ በመሆኑ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ከእሥር ነፃ መሆን እንዳለባቸዉም ጽሕፈት ቤቱ አመልክቷል።
ፀሐይ ጫኔ
ኂሩት መለሰ