1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ግልፅ ደብዳቤ

ሰኞ፣ ሰኔ 18 2010

ዋና መሥርያ ቤቱን በብሪታንያ ያደረገዉ የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት በመላዉ ኢትዮጵያ ሠላምና መረጋጋት እንዲሰፍን አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ የጀመሩትን ፈጣን የለዉጥ አቅጣጫ አደነቀ።

Karte Eritrea Djibouti DEU
ምስል፦ DW

ለጠ/ም ዐብይ አሕመድ ግልፅ ደብዳቤ

This browser does not support the audio element.


የድርጅቱ ዋና ፀሐፊ ወ/ሮ ኤልዛቤት ጭሩም ዛሬ ለዶይቼ ቬለ እንዳስታወቁት የኢትዮጵያ መንግሥት ያለ በቂ ምክንያት ብዙ ደም ያፋሰሰዉን የኢትዮ- ኤርትራ የድንበር ግጭት ለማብቃት የተወሰነዉ የአልጀርስ ሥምምነት ገቢራዊ ሲደረግ የሁለቱን አገሮች ግንኙነት በማይጎዳ መልኩ እንዲሆን ሲልም ተማፅኖአል። የኤርትራ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት ለጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ አሕመድ የፃፈዉን ግልፅ ደብዳቤ በተመለከተ የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳዉ ጌታነህ የድርጅቱን ዋና ፀሐፊ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። 


ድልነሳ ጌታነህ

አዜብ ታደሰ  
ሸዋዬ ለገሠ  

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW