1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤርትራ የኢጋድ አባልነት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 26 2003

ኤርትራ የምስራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግስታት ኢጋድን በአባልነት መልሳ መቀላቀሏን ገልጻለች።

የኢጋድ የ2006 ጉባኤ

ኢጋድ ግን ማመልከቸዋን መቀበሉን እንጂ ውሳኔ ገና አለመድረሱን የድርጅቱ ዋና ጸሀፊ አስታውቀዋል። የዛሬ አራት ዓመታት ገደማ ነዉ አሥመራ የኢጋድ አባልነቷን ለጊዜዉ ማቋረጧን የገለጸችዉ። በዶይቸ ቬለ የመገናኛ ብዙኃን አካዳሚ ተማሪ እና በዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል የሥራ ልምድ በመቅሰም ላይ የሚገኘው ገመቹ በቀለ ሁለቱን ወገኖች አነጋግሮ ቀጣዩን አጭር ዘገባ አጠናቅሯል።

ገመቹ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW