1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የሕክምና ባለሞያዎች ቅሬታ

ሰኞ፣ ግንቦት 10 2012

የኮሮና ተኅዋሲን ለመከላከል በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በሥራ ወቅት የምንለብሰውን ሙሉ የመከላከያ ልብስ ሳንለብስ እንድንሰራ እየተጠየቅን ተቸግረናል አሉ። ወደፊት የልብሱ እጥረት ሊከሰት ስለሚችል በሚል ይህንን አድርጉ፣ ካልሆነ ሌሎች ሰራተኞችን ቀጥረን እናሰራለን የሚል ጫና እየመጣብን ነው በማለት ተናግረዋል።

Guinea | Medizinisches Personal mit Schutzkleidung im Donka Krankenhaus in Conakry
ምስል Getty Images/AFP/C. Binani

በኤካ ኮተቤ በተፈጠረ የሕክምና አልባሳት እጥረት ላይ የሐኪሞች ስሞታ

This browser does not support the audio element.

የኮሮና ተኅዋሲን ለመከላከል በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በሥራ ወቅት የምንለብሰውን ሙሉ የመከላከያ ልብስ ሳንለብስ እንድንሰራ እየተጠየቅን ተቸግረናል አሉ።
ወደፊት የልብሱ እጥረት ሊከሰት ስለሚችል በሚል ይህንን አድርጉ፣ ካልሆነ ሌሎች ሰራተኞችን ቀጥረን እናሰራለን የሚል ጫና እየመጣብን ነው በማለት ተናግረዋል።
ጤና ሚኒስቴር በበኩሉ የተባለው ቁስ እጥረት ስለመኖሩ አላውቅም ብሏል።

ሰለሞን ሙጬ

ታምራት ዲንሳ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW