የኤኮኖሚ ዕድገትና የሥራ ዕድል ሁኔታ በኢትዮጵያ20 ሰኔ 2004ረቡዕ፣ ሰኔ 20 2004ኢትዮጵያ ብዙ የሰራተኛ ኃይል ያላት ሀገር ናት። ይኸው ኃይል ግን ፡ ምንም እንኳን በሀገሪቱ ከፍተኛ የኤኮኖሚ ዕድገት እንዳለ ቢነገርም፡ እንደሚፈለገው በስራ ገበታ ላይ አልተሰማራም። ይህን ሁኔታ ለመቀየርና አዳዲስ የስራ ቦታዎችን ለመፍጠር በሀገሪቱ በወቅቱ ምን እየተደረገ ነው?የዛሬው ዝግጅት ተወያይቶበታል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ አርያም ተክሌ