የኤ ሲ ፒ ቡድን እና የአውሮጳ ህብረት ድርድር
ረቡዕ፣ ጥቅምት 7 2011ማስታወቂያ
ኤ ሲ ፒ እና የአውሮጳ ህብረት በጎርጎሪዮሳዊው 2000 ዓም በኮቶኑ፣ ቤኒን የተፈራረሙት የትብብር ስምምነት ከሁለት ዓመታ በኋላ በ2020 ያበቃል። በዚህም የተነሳ ነው ሁለቱ ቡድኖች ይህ እኩልነትንና ዓለም አቀፋዊ ተሳትፎን የማጉላት፣ ችግሮችን በውይይት የመፍታት መርሆችን የያዘው፣ በልማት፣ ፖለቲካ እና በኤኮኖሚ ትብብር በመፍጠር በጋራ የማደግ ዓላማ ያስቀመጠውን ግንኙነታቸውን ወደፊት እንዴት ማስቀጠል እንደሚችሉ ለመወሰን ድርድር የጀመሩት።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ